am_tn/rom/02/23.md

456 B

አንተ በሕግ የምትመካ፣ ሕግን በመተላለፍ እግዚአብሔርን ታዋርዳለህን?

ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡: - “ሕግን ባለመታዘዝህ እግዚአብሔርን የምታዋርድ እየሆንክ፣ በሕግ እመካለሁ ማለታህ ኃጢአት ነው!”