am_tn/rev/21/23.md

379 B

ራዕይ 21፡ 23-25

በጉ ብርሃን ነውና ይህ ማለት የኢየሱስ ክብር ለከተማይቱ ብርሃንም ይሆናል፡፡ (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-metaphor]]) ደጆቿ አይዘጉም አማራጭ ትርጉም: "ደጆቿን ማንመ አይዘጋቸውም" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-activepassive]])