am_tn/rev/19/05.md

614 B

ራዕይ 19፡ 5-5

አምላካችን እግዚአብሔር ይመስገን በዚህ ሥፍራ “የእኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተናጋሪውን እና ሁሉንም የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-inclusive]]) ሁለቱም አላስፈላጊዎች እና ኃይለኞች ናቸው ተናጋሪው እነዚህ ቃላት በአንድነት የተተቀመው ሁሉንም የእግዚአብሔርን ሕዝብ ለማመልከት ነው፡፡ (ተመልከት፡ [[rc:///ta/man/translate/figs-merism]])