am_tn/rev/15/01.md

577 B

ራዕይ 15፡ 1-1

ከዚያም አየሁ...ተፈጸመ በዚህ ሥፍራ ላይ ያለው 15:1 ከ15፡2-16፡21 ድረስ ያለው ማጠቃለያ ነው፡፡ ትልቅ እና አስገራሚ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ያስገረመኝ ነገር" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-doublet]]) ከእነርሱ ጋር የእግዚአብሔር ቁጣ ተፈጸመ አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ መቅሰፍቶች የእግዚአብሔርን ቁጣ ፈጸሙ፡፡" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-activepassive]])