am_tn/psa/150/006.md

476 B

አጠቃላይ ሀሳብ

ይህ ቁጥር የመዝሙረ ዳዊት መጽሐፍ መጨረሻ ከመሆን ያለፈ ለሁሉም 5 የመዝሙር መጽሐፎች የመደምደሚያ ሀሳብ ነው፡፡ በመዝሙር 107 ጀምሮ በመዝሙር 150 ይጨርሳል፡፡

እስትንፋስ ያለው ሁሉ

ይህ አግንኖ የሚናገረው በሕይወት ሆነው እግዚአብሔር እንዲያመልኩ የሚጠራ መልእክት ነው፡፡