ይህ ሃረግ ጥልቀት ካላቸው ባህሮች ውስጥ የሚኖሩ ፍጥረታትን ያመለክታል፡፡ “በጥልቁ ባህር ውስጥ ያሉ ፍጥረታት ሁሉ”
ጸሐፊው እነዚህን የተፈጥሮ ተአምራቶችን እንደ ሰው መስሎ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ያዛቸዋል፡፡
ቃሉን የሚያዘውን የሚያደርግ ዓውሎ ነፋስ