am_tn/psa/148/005.md

530 B

የእግዚአብሔርን ስም ያመስግኑት

“ስም” የሚለው ቃል ራሱን እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔርን ያመስግኑት”

ተፈጠሩም

“እርሱ ፈጠራቸው”

ለዘላለም ዓለም አቆማቸው ትእዛዝን ሰጠ፣ አያልፉምም

ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “የማይለዋወጥ ትዛዝን ሰጠ” 2) “መታዘዝ ያለባቸውን ትዕዛዛትን ሰጣቸው”

ሰጠ

“ሰጠ”