am_tn/psa/148/001.md

516 B

አጠቃላይ ሀሳብ

ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው

እግዚአብሔርን ከሰማያት አመስግኑት በአርያም አመስግኑት

“እግዚአብሔርን ከሰማያት አመስግኑት በአርያም አመስግኑት” እነዚህ ሁለቱ “አርያም” አና “ከሰማያት” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከበፊቱ መስመር ጋር አንድ አይነት ሃሳብ አላቸው፡፡