am_tn/psa/146/009.md

624 B

ይደግፋል

እግዚአብሔር አንድን ሰው ሲረዳ ልክ እንደ ሚያነሳቸው መስሎ ይናገራል፡፡

ፅዮን ሆይ አምላክሽ

“ፅዮን” የሚለው ቃል የእሥራኤል ሕዝብን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው ለእሥራኤል ሕዝብ እንደሚሰሙት አርጎ እንደሚናገር ያሳያል፡፡ “የእሥራኤል ሕዝብ አምላካችሁ”

ለልጅ ልጅ

“ይነሳል” የሚለውን ቃል ከዚህ ላይ እናያለን፡፡ “ለልጀ ልጅ ይነሳል” ወይም “ለዘለአለም ይነሳል”