am_tn/psa/146/001.md

662 B

አጠቃላይ ሃሳብ

ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው

ነፍሴ ሆይ እግአብሄርን አመስግኚ

“ነፍሴ” የሚለው ቃል የጸሐፊውን የውስጣዊ ማንነትን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው የውስጥ ማንነቱን እግዚአብሔርን እንዲያመሰግን ያዘዋል፡፡ “እግዚአብሔርን ከነፍሴ አመሰግነዋለሁ” ወይም “እግዚአብሔርን በሙሉ ህይወቴ አመሰግነዋለሁ”

በሕይወቴ

“እስክሞት ድረስ” ወይም “በሕይወት እስካለሁ ድረስ”