እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይነት አላቸው፡፡ መዝሙረኛው ከእግዚአብሔር መገኘት ወዴትም መሄድ እንደማይችል ይናገራል፡፡ “መንፈስህን ልሸሽ አልችልም”
ይህ የሚያሳየው የሆነ ቦታ መቆየትን ነው፡፡ “በሲኦል እንኳን ብቆይ”