am_tn/psa/135/012.md

517 B

ምድራቸውን ርስት አድርጎ…ሰጠ

የእግዚአብሔር ለእሥራኤላውያን ምድሪቱን ስጦታ ልክ ከአባት ወደ ልጅ ውርስ እንደሚሄድ መስሎ ይናገራል፡፡ “ምድሪቱን ለዘለአለም እርሱ ሰጠን” ወይም “የነርሱን ምድር ለኛ ለዘላለም ሰጠን”

ስምህ

ይህ የሚያመለክተው የሱን ዝና እና ማዕረጉን ነው፡፡ “ዝናህን” ወይም “ማዕረግህን”