am_tn/psa/135/007.md

369 B

ነፋሳትንም ከመዛግብቱ ያወጣል

መዛግብቱ ማለት ለወደፊት የሚጠቅሙ እቃዎች የሚቀመጡበት ቤት ነው፡፡ ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር ንፋስን ሁሉ የመቆጣጠር ሀይል እንዳለው ነው፡፡ “በሃይሉ ንፋሳትን እንዲነፍሱ ያደርጋል፡፡”