am_tn/psa/132/015.md

624 B

አያያዥ ሀሳብ

እግዚአብሔር ስለ ፅዮን ከተማ እንደ ሴት መስሎ መናገሩን ቀጠለ፡፡

አሮጊቶችዋን እጅግ እባርካለሁ

“ፅዮንን እጅግ አበዝቼ እባርካታለሁ”

ድሆችዋንም እንጀራ አጠግባለሁ

“ድሆች” የሚለው በፅዮን የሚገኙ ድሆችን ሲሆን “እንጀራ” ደግሞ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ “በፅዮን ያሉ ድሃዎችን በምግብ አጠግባቸዋለሁ”

ካህናቶችዋንም ደህንነትን አለብሳቸዋለሁ

x