am_tn/psa/129/006.md

572 B

በሰገነት ለይ እንደበቀለ…ነዶዎቹን ለሚሰበስብ

መዝሙረኛው ጠላቶቹ እየሞቱ እንዳሉ እና በቁጥር ማነሳቸውን ይናገራል፡፡ እነዚህን ቤት ጠራ ላይ ከሚበቅሉ ለመቁረጥ የሚያስቸግሩ ሳር ጋር ያወዳድራቸዋል፡፡ “ይሙቱ ደግሞም ቁጥራቸው ይቀንስ ልክ እንደ ሳር…ነዶዎቹን ለሚሰበስብ”

የእግዚአብሔር በረከት በእናንተ ላይ ይሁን

እግዚአብሔር ይባርካችሁ