በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“እርሱ ከሚያደርጋቸው መልካም ነገሮች የተነሣ እግዚአብሔርን አመስግኑ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነው”
x