am_tn/psa/116/001.md

611 B

አጠቃላይ መረጃ

በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡

ለምሕረት ያደረግኩትን የልመናዬን ድምፅ ሰምቷል

እዚህ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ “ልመና” እና “ምሕረት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “መለመን” እና “መሐሪ” ተብለው ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ “ለእኔ መሐሪ እንዲሆንልኝ ወደ እርሱ ስለምን ይሰማኛል”