ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር ይባርካችሁ”
ይህ ማለት ምድር የእግዚአብሔር አይደለችም ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ምድርን ለሰው ልጆች የሰጣት መኖሪያቸው ትሆን ዘንድ ነው፡፡