am_tn/psa/107/033.md

611 B

ለወጠ

እግዚአብሔር አደረገ

ስለ ሕዝቡ ክፋት የተነሣ

“በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ክፉዎች ስለ ናቸው”

ምድረ በዳውን ወደ ውሃ ገንዳ፣ ደረቁን መሬት ወደ ውሃ ምንጮች ይለውጣል

እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽንኦት የሚሰጡት እግዚአብሔር በምድረ በዳ ውሃ እንዲገኝ ማድረግ እንደሚችል ነው፡፡ “በረሃ በነበረው ምድር ላይ ምንጮችና ሐይቆችን ያደርጋል”