am_tn/psa/106/028.md

547 B

ለሙታን የሚደረግ መሥዋዕት

ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ “ለሙታን ያቀረቡት መሥዋዕት”

ለሙታን

“ሙታን” የተባሉት እስራኤላውያን ያመልኳቸው የነበሩት ጣዖታትና ባዕድ አማልክት ናቸው፡፡ “ለሞቱ አማልክት” ወይም “ሕይወት ለሌላቸው አማልክት”

መቅሰፍት መጣ

“መቅሰፍቱ ተሰራጨ”

እንዲናደድ አደረጉት

“አስቆጡት”