ይህ የሚያመለክተው የካም ዝርያዎች የኖሩበትን ምድር ነው፡፡ “የካም ዝርያዎች የኖሩበት ምድር”
“አስደናቂ ነገሮች”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚናገረው ሙሴ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንዳያጠፋቸው በመካከል ገብቶ ስለ መቆሙ ነው። “እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው በእስራኤላውያንና በእግዚአብሔር መካከል ቆመ”