am_tn/psa/105/040.md

641 B

ድርጭትን አመጣ

እዚህ ላይ ይህንን ግልጽ ማድረግ ጠቃሚ ነው። ድርጭቶች ማለት ትናንሽ ወፎች ሲሆኑ እግዚአብሔር ይበሉ ዘንድ የላከላቸው ናቸው። “እግዚአብሔር ትናንሽ ወፎችን ይበሉ ዘንድ ላከላቸው”

ምግብ ከሰማይ

እግዚአብሔር መናን፣ የምግብ ዓይነት፣ ከሰማይ እንዲወርድ አድረገ፡፡ “ከሰማይ የወረደ ምግብ”

ፈሰሱ

“ውሃዎች ፈሰሱ”

አሰበ

ይህ ማለት አስታወሰ ማለት ነው። “አስተዋሰ”