am_tn/psa/105/031.md

539 B

አገናኝ መግለጫ

መዝሙረኛው በግብፅ ላይ የነበረውን የእግዚአብሔርን ፍርድ መግለጹን ቀጥሏል፡፡

መንጋ

የዝንብ መንጋ

ትንኞች

ትናንሽ የሚበሩ ነፍሳት

በረዶ

እንደ ዝናብ ከሰማይ የሚወርድ በረዶ

አጠፋ . . . ሰበረ

እግዚአብሔር በረዶን፣ ዝናብን እና መብረቅን አድርጎ ወይኑንና ዛፎችን አወደማቸው፡፡ “አጠፋው እና ሰበረውም”