መዝሙረኛው ስለ እስራኤል ይጽፋል፡፡
“ለእነርሱ መልካም እንዲሆን።” ይህም እስራኤልን የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ “አትንኩ” ማለት አትጉዷቸው ማለት ሲሆን፣ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዳይነኩ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት የተጠቀመበት የተጋነነ ቃል ነው። “የቀባኋቸውን ሰዎች አትጉዱ”