am_tn/psa/105/007.md

597 B

ያዘዘውን ቃሉን ... ያስባል

እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ስለሆነም አጽንኦት ለመስጠት አንድ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ “ቃሉ” የሚለው የሚያመለክተው ቃል ኪዳኑን ነው፡፡ “ለባሪያው የገባውን ቃል ኪዳን ለዘላለም ያስባል”

ያስባል

ይህ ማለት ስለ አንድ ነገር ማስታወስ እና ማሰብ ማለት ነው፡፡ “ያስታውሳል”

ለሺህ ትውልዶች

“1,000 ትውልዶች”