ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
ጸሐፊው እስራኤላውያን እንደ በግ እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር እረኛ ለበጎቹ እንደሚያደርገው ህዝቡን እንደሚንከባከብና እንደሚጠብቅ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሉ በሙሉ ሸፈናቸው