am_tn/psa/078/031.md

1.3 KiB

በዚያን ጊዜ

ምግቡ በአፋቸው እያለ (መዝሙረ ዳዊት 78:31)

የእግዚአብሔር ቁጣ በላያቸው ላይ መጣ

“እግዚአብሔር ተቆጣና በላያቸው መጣ፡፡” “የእርሱ ቁጣ በእስራኤል ላይ መጣ “ የሚለውን በ መዝሙረ ዳዊት 78:21 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

በላያቸው ላይ መጣ

ይህ ለስላሴ ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም እንዲሞቱ አደረጋቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገደላቸው” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

አስደናቂ ስራውን አላመኑም

“ስራ” የሚለው ቃል ስራዎቹን ለሰራው ለእግዚአብሔር ምትክ ስም ነው፡፡ ያላመኑት ምን እንደሆነ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ እንዲህ አይነት አስደናቂ ስራ ቢሰራም እነርሱን እንደሚንከባከባቸውና እንደሚጠብቃቸው አላመኑም፡፡” (ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)