am_tn/psa/078/003.md

572 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

ቁጥር 3 በቁጥር 2 ላይ የተጀመረውን አረፍተ ነገር ይቀጥላል፡፡

እነዚህን ከልጆቻቸው አንሰውርም

ይህን በአዎንታዊ መልክ ልንፅፈው እንችላለን፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እነርሱ ለልጆቻችን በእርግጠኝነት እንነግራቸዋለን”

የእግዚአብሔርን ምስጋናውንና ያደረገውን ድንቅ ነገር

“እግዚአብሔርን የምናመሰግንባቸውን ነገሮች”