am_tn/psa/075/001.md

794 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)

አጠቃላይ መረጃ፡-

የእግዚአብሔር ህዝብ በ 75:1 ላይ ይናገራሉ፣ እና እግዚአብሔር ደግሞ በ 75:2-3 ውስጥ ይናገራል፡፡

ለመዘምራን አለቃ

“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”

“አታጥፋ” በሚለው ቅኝት የሚዜም

ይህ የሚያመለክተው የዜማ ስልትን ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 57:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡

የአሳፍ መዝሙር

x