am_tn/psa/072/004.md

964 B

እርሱ… እርሱ

እነዚህ የሚያመለክቱት “የሚፈርደውን” ነው፡፡ (መዝሙረ ዳዊት 72:2)።

ጨቋኙን ያደቅቀዋል

ጸሀፊው ሌሎችን የሚጨቁኑ ህዝቦችን ስላሸነፈውና ስለቀጣው ንጉስ ሲናገር እነዚህ ህዝቦች ንጉሱ የሚያደንቃቸው ግኡዛን ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎችን የሚጨቁን ሰው ቅጣ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)

ፀሀይ እስካለች ድረስ፣ ጨረቃም በምትኖርበት ዘመን ሁሉ

ፀሀይና ጨረቃ በአንድ ላይ ሆነው ሁሉንም ጊዜ ስለሚወክሉት ቀንና ሌሊት ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለዘላለም፣ መጨረሻ የሌለው” (ምትክ ስም እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)