እግዚአብሔርን የማመስገን አስፈላጊነት አፅንኦት ለመስጠት ሁለተኛው ሀረግ የመጀመርያውን ሀረግ ትርጉም ያጠነክራል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አህዛብ” በምድር ላይ ባሉ መንግስታት በሙሉ የሚኖሩ ሰዎችን የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በቅንነት” ወይም “በፍትሀዊነት”