am_tn/psa/061/008.md

446 B

ለዘለአለም ለስምህ ምስጋናን እዘምራለሁ

እዚህ ላይ “ስምህ” እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ለአንተ ምስጋናን እዘምራለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)

ስእለቴ

ይህ ዘወትር ለእግዚአብሔር መስእዋት የመስጠት ቃልኪዳንን ያመለክታል፡፡