“ጻድቃን ደግሞ እግዚአብሔር እርሱን ሲያስወግደው ያዩና ይፈራሉ”
“እዩ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
እዚህ ጋ “መጠጊያ” የሚወክለው ተከላካይን ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ተከላካዩ ያላደረገ” ወይም “እግዚአብሔር እንዲከላከልለት ያልጠየቀ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)