am_tn/psa/046/008.md

664 B

ጦርነቶችን ያስቀራል

“ሀገራት እንዳይዋጉ ያግዳቸዋል”

እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ

ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን በዓለም ላይ በሁሉም ስፍራ ማለት ነው። አ.ት፡ “በዓለም ላይ በሁሉም ስፍራ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)

ቀስትን ይሰብራል … ጋሻዎችን ያቃጥላል

እግዚአብሔር ጦርነቶችን ሁሉ ከሚያስቀርባቸው መንገዶች አንዱ ወታደሮች እርስ በርሳቸው የሚዋጉባቸውን የጦር መሣሪያዎች በማጥፋት ነው።