am_tn/psa/039/002.md

778 B

ዝም አልኩ፤ ቃሌን መለስኩ

የእነዚህ የሁለቱም ሐረጎች ትርጉም አንድ ሲሆን ጸሐፊው ፈጽሞ እንደማይናገር አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “ፈጽሞ ጸጥ ብዬ ነበር” (See: Doublet)

ቃሌን መለስኩ

“አልተናገርኩም”

ልቤ ሞቀ … እንደ እሳትም ነደደ

እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የሰውን ሁለንተናውን ነው። የጸሐፊው አስጨናቂ አሳብ በውስጡ እንደሚነድ እሳት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ስለ እነዚህ ነገሮች ባሰብኩ ጊዜ በጣም ተጨነቅኩኝ” (See: Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)