am_tn/psa/038/021.md

912 B

አትተወኝ … ከእኔ አትራቅ

እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች በጣም ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም አላቸው። (See: Parallelism)

ከእኔ አትራቅ

እግዚአብሔር ለጸሐፊው ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ በመቆየቱ ምክንያት እግዚአብሔርን ከእርሱ እንደራቀ አድርጎ ጸሐፊው ይናገራል (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

እኔን ለመርዳት ፈጥነህ ና

እግዚአብሔር ጸሐፊውን ለመርዳት እንደሚሮጥ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

ድነቴ

የነገር ስም የሆነው “ድነት” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔን የምታድነኝ አንተ ነህ” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)