am_tn/psa/033/016.md

587 B

ንጉሥ በሰራዊቱ ብዛት አይድንም

ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥን የሚያድነው የሰራዊቱ ብዛት አይደለም››

በፈረስ ጉልበት ድል አደርጋለሁ ማለት አይቻልም

‹‹ፈረስ›› የአንድን ሰራዊት ብርቱ ክፍል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠንካራ ፈረሰኞች ያሉት ሰራዊት ባለቤት መሆን ደህንነት ለመኖሩ ማረጋገጫ አይደለም››