‹‹እግሮቼ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አቆምኸኝ››
በዕብራይስጥ ሰፊ ቦታ ደህንነትንና ነጻነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነጻ ወደምሆንበት ቦታ››
‹‹ትልቅ መከራ ደርሶብኛል››
‹‹ነፍስ›› እና፣ ‹‹ሥጋ›› ሙሉውን ሰው ያመለክታሉ፡፡