እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
እዚህ ላይ ዘማሪው ጠላቶቹ እንደ ግዙፍና ኀይለኛ ውሃ እንደሆኑ ይናገራል፤ ያህዌ ያዳነው ከዚያ ውስጥ ነበር፡፡