am_tn/psa/018/006.md

633 B

በጨነቀኝ ጊዜ

‹‹በቸገረኝ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹ተስፋ ስቆርጥ››

የርዳታ ጥሪዬ ወደ ፊቱ ሄደ

እዚህ ላይ ዳዊት፣ ‹‹የርዳታ ጥሪው›› ሰው ይመስል ወደ ያህዌ ፊት እንደ ሄደ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እርሱ ጸለይሁ››

ወደ ጆሮው ገባ

ዳዊት የርዳታውን ጩኸት ያህዌ እንደ ሰማው ይናገራል፡፡ ሐሳቡ የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልመናዬን ሰማ››