“ታላቅ ደስታ” ወይም “እጅግ ብዙ የሆነ ደስታ”
ጸሐፊው “ደስታን” እንደ ግለሰብ ይገልጻታል። (ሰውኛ ዘይቤ ይመልከቱ)
“በቀኝህ” የሚለው ቃል የሚወክለው በእግዚአብሔር ዘንድ የተለየ ስፍራን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በቅርብህ ስሆን” (ፈሊጥን ይመልክቱ)