am_tn/psa/009/003.md

558 B

ወደ ኋላ መመለስ

“ማፈግፈግ” ወይም “በፍርሃት መመለስ”

አንተ ጻድቅ ፈራጅ በዙፋንህ ተቀምጠሃል

ንጉሦች በሰዎች ላይ የመፍረድ ሥልጣን ነበራቸው፣ ሲፈርዱም በዙፋናቸው ይቀመጣሉ። ዳዊት ስለ እግዚአብሔር በምድር እንዳለ ንጉሥ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡ “በዙፋኑ እንደቀመጠ ንጉሥ ትፈርዳለህ፥ ጻድቅም ነህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)