am_tn/psa/007/012.md

445 B

እግዚአብሔር ሰይፉን ይስላል ቀስቱንም ይገትራል

በቁጥ 12 እና 13፣ ዳዊት እግዚአብሔር ክፉዎችን እንደ ተዋጊ በጦር መሳርያ ሊቀጣ እንደ ተዘጋጀ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡ “እግዚአብሔር ሰይፉን እንደ ሳለ ቀስቱንም እንደ ገተረ ጦረኛ እርምጃ ይወስዳል።” (ቅኔን ይመልከቱ)