am_tn/psa/007/010.md

437 B

ጋሻዬ ከእግዚአብሔር ይመጣል

‘ጋሻ’ የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ጥበቃ ያመለክታል። (ቅኔን ይመልከቱ)

በየቀኑ ንዴቱ ይነዳል

ይህን ሃሳብ በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ኃጢአተኛውን በየቀኑ የሚቆጣ” (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)