843 B
843 B
ልሙኤል
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 31:1 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
የተደነገገው
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “እግዚአብሔር የደነገገው” ወይም 2) “ነገስታቱ ራሳቸው የደነገጉት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የተጨቆኑ ሰዎችንም መብት ያጣምማሉ
“ለተጨቆኑ ሰዎች ሕጋዊ መብታቸውን ይነፍጋሉ”
ያጣምማሉ
መልካምን በክፉ ይለውጣሉ
የተጨቆኑ ሰዎችንም በሙሉ
“ሌሎች ሰዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ የጎዷቸው ሰዎች በሙሉ