am_tn/pro/24/21.md

890 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡

ፍርሃት

ጥልቅ አክብሮት እና በስልጣን ላይ ለሚገኝ ሰው የሚደረግ አክብሮታዊ ፍርሃት፡፡

ከሁለቱም የሚመጣውን ጥፋት ምን ያህል እንደሆነ ማን ያውቃል?

ጸሐፊው የጥፋቱን ከፍተኛነት አጽንዖት ለመስጠት ይህን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሁለቱም የሚመጣውን ጥፋት ምን ያህል እንደሆነ ማንም ሰው አያውቅም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)

ከሁለቱም

እነዚህ ቃላቶች እግዚአብሔርን እና ንጉሱን ይወክላሉ