am_tn/pro/24/01.md

635 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡

ልባቸው

“ልባቸው” የሚለው ቃል የሰው ሁለንተና የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)

ከንፈሮቻቸው

“ከንፈሮቻቸው” የሚለው ቃል የሰው ሁለንተና የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)