“ቤዛ” የሚለው ቃል የሌላውን ሰው ስፍራ ለሚወስድ ሰው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጽድቅ ካደረገው ሰው ይልቅ ስህተት የፈጸመው ሰው ቅጣት ይቀበላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በመዋሸትና ሌሎች ውሸት የተሞሉ ነገሮችን በማድረግ የሚያምኑትን ሰዎች የሚጎዳ ሰው