am_tn/pro/15/33.md

745 B

የእግዚአብሔር ፍርሃት ጥበብን ያስተምራል

“ፍርሃት” እና “ጥበብ” የሚሉት ቃላቶች በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው እግዚአብሔርን ሲፈራ ጥበበኛ መሆንን ይማራል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)

እግዚአብሔርን መፍራት

ይህንን በምሳሌ 1:7 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡

ትህትና ከክብር በፊት ትመጣለች

አንድ ሰው እግዚአብሔር እርሱን ከማክበሩ በፊት ያ ሰው በመጀመርያ ትህትናን መማር አለበት ማለት ነው፡፡