ጽድቅን የሚያደርግ ሰው የሕይወት ፍሬን ከሚያፈራ ዛፍ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርጉ ሰዎች ለራሳቸውና ለሌሎች ሰዎች ሕይወትን ያመጣሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በምሳሌ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልት፡፡
“ከዚያም የበለጠ”